የጎንደር ወህኒ ቤት ቃጠሎ መንስዔ ምን እንደሆነ እየተጣራ ነው

  • መለስካቸው አምሃ
የጎንደር ወህኒ ቤት ቃጠሎ መንስዔ ምን እንደሆነ እየተጣራ መሆኑንና በእርግጠኝነት የተጠቀሰ አሃዝ እንደሌለ የማረሚያ ቤቱ አመራር ይገልጻሉ።

የጎንደር ወህኒ ቤት ቃጠሎ መንስዔ እስከዛሬ በውል እንደማይታወቅና የሟቾች ቁጥርም በይፋ ከተገለጸው ከፍ እንደሚል የሚናገሩ ቢኖሩም፥ በክልሉ መንግሥት በኩል በእርግጠኝነት የተጠቀሰ አሃዝ የለም።

የማረሚያ ቤቱ አመራር ምርመራ እየተካሄደበት መሆኑም ተጠቅሷል።

በቅርቡ አካባቢውን የጎበኘው ባልደረባችን መለስካቸው አምሃ ተከታዩን ዘገባ ልኳል። የድምጽ ፋይሉን በመጫን ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

የጎንደር ወህኒ ቤት ቃጠሎ መንስዔ ምን እንደሆነ እየተጣራ ነው