ኢትዮጵያ ከቻይና ጋራ ባላት የንግድ ግንኙነት ተጠቃሚ ናት? 

ፎቶ ፋይል፦ የኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና የቻይናው ፕሬዚዳንት ሺ፤ ቤጂንግ፣  ቻይና እኤአ ሚያዝያ 24 2019

ፎቶ ፋይል፦ የኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና የቻይናው ፕሬዚዳንት ሺ፤ ቤጂንግ፣  ቻይና እኤአ ሚያዝያ 24 2019

Your browser doesn’t support HTML5

ኢትዮጵያ ከቻይና ጋራ ባላት የንግድ ግንኙነት ተጠቃሚ ናት? 

ቻይና፥ በብድር፣ በንግድ ግንኙነት እና የውጭ መዋዕለ ነዋይን በማፍሰስ ረገድ ከኢትዮጵያ ጋራ ያላት የኢኮኖሚ ግንኙነት፣ ኢትዮጵያን ተጠቃሚ ማድረጉን በተመለከተ የአሜሪካ ድምፅ ያነጋገራቸው ባለሞያዎች የተለያየ አቋም አላቸው፡፡

በኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት ተመራማሪው ዶክተር ዳር እስከዳር ታዬ፣ በግንኙነቱ ኢትዮጵያ ተጠቃሚ መኾኗን ሲገልጹ፤ በአንጻሩ ከዊሊያም ፓተርሰን ኒውጀርሲ ፕሮፌሰር አሮን ተስፋዬ ደግሞ ይህ ስለመኾኑ ርግጠኛ አለመኾናቸውን ተናግረዋል፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።