የጋና ምርጫ ኮሚሽን የፕሬዚዳንታዊና የምክር ቤት አባላት ምርጫ የድምፅ ውጤት እያስታወቀ ነው

  • ቆንጂት ታየ
የጋና ምርጫ ኮሚሽን ትናንት የተካሄደውን ፕሬዚዳንታዊና የምክር ቤት አባላት ምርጫ የድምፅ ውጤት ቀስ በቀስ ይፋ እያደረገ ነው፡፡

ኮሚሽኒ በአንድ አንድ አካባቢዎች ከተመዘገበው መራጭ በላይ የሆነ ድምፅ ተሰጧል፤ ሌሎችም ጣልቃ ገብ ተግባራት ተፈፅመዋል የሚሉ አሉባልታዎች እየተናፈሱ ስለሆነ ቆጠራውን በከፍተኛ ጥንቃቄ ለማከናውን ብለን ነው ሲል አስታውቋል፡፡

ገዥው ፓርቲ እና ተቃዋሚዎች ግን ውጤቱን በየፊናቸው እየተናገሩ ነው፡፡

Your browser doesn’t support HTML5

የጋና ምርጫ ኮሚሽን የፕሬዚዳንታዊና የምክር ቤት አባላት ምርጫ የድምፅ ውጤት እያስታወቀ ነው