ገንዘቤ ዲባባ - የዓለም ምርጥ አትሌት

  • ቪኦኤ ዜና

Your browser doesn’t support HTML5

ገንዘቤ ዲባባ የዓመቱ የዓለም ምርጥ አትሌት ተባለች

ገንዘቤ ዲባባ የዓመቱ የዓለም ምርጥ አትሌት ተባለች

ዓለም አቀፉ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን አይኤኤኤፍ (International Association of Athletics Federations /IAAF)ገንዘቤ ዲባባን ከኢትዮጵያ፤ አሽተን ኢተንን ከዩናይትድ ስቴትስ የዓመቱ ምርጥ የዓለም አትሌቶች አድርጎ ሰይሟቸዋል።

የዕወጃውን ስነስርአት ለመስማት ከዚህ በላይ ያለውን የቪድዮ ፋይል ይክፈቱ።

ገንዘቤ ዲባባ [ፎቶ አሶሽየትድ ፕረስ / AP Photo]