የምሕረት አሰጣጥና አፈፃፀም ሥነስርዓት ረቂቅ ዐዋጅ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ውይይት ተደርጎበት ለሕግና ፍትሕ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ተመርቷል። ይህ ረቂቅ ዐዋጅ ምን ያካትታል? ጽዮን ግርማ በምክር ቤቱ ረዳት የመንግሥት ተጠሪ ሚኒስትር ዴታ አቶ አማኑኤል አብርሃም ጠይቃቸዋለች።
ዋሽንግተን ዲሲ —
“የምሕረት አሰጣጥና አፈፃፀም ሥነስርዓት ረቂቅ ዐዋጁ” የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በዚህ ወር መጨረሻ ለዕረፍት ከመዘጋቱ በፊት ውሳኔ እንደሚሰጥበት በምክር ቤቱ ረዳት የመንግሥት ተጠሪ ሚኒስትር ዴታ አቶ አማኑኤል አብርሃም ለአሜሪካ ድምፅ ገለፁ።
ሚኒስትር ዴታ አቶ አማኑኤልን ስለ ረቂቅ ዐዋጁ ያነጋገረቻቸው ጽዮን ግርማ የባለሞያ አስተያየት ጨምራ ተከታዩን አጠናቅራለች።
(ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ)
Your browser doesn’t support HTML5
የምሕረት አሰጣጥና አፈፃፀም ሥነ ስርዓት ረቂቅ ዐዋጁ ምን ያካትታል?