ጊቤ ሦስት ተመረቀ

  • እስክንድር ፍሬው

ግቤ ሦስት

1870 ሜጋ ዋት ኃይል የሚያመነጨው ጊቤ ሦስት የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት ዛሬ ተመረቀ።

ጊቤ ሦስት ኃይል ማመንጫ በትልቅነቱ አሁን ግንባታ ላይ ካለው ኅዳሴ ግድብ ቀጥሎ ሁለተኛ ነው።

“የፕሮጀክቱ ግንባታ የተጠናቀቀው ‘የአካባቢ ተቆርቋሪ ነን’ የሚሉ ወገኖችን ከፍተኛ ጫና በመቋቋም ነው” ብለዋል ጠ/ሚር ኃይለማርያም ደሣለኝ ማመንጫውን ሲከፍቱ ባደረጉት ንግግር፡፡

ሙሉውን ዘገባ ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

Your browser doesn’t support HTML5

ጊቤ ሦስት ተመረቀ