1870 ሜጋ ዋት ኃይል የሚያመነጨው ጊቤ ሦስት የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት ዛሬ ተመረቀ።
አዲስ አበባ —
ጊቤ ሦስት ኃይል ማመንጫ በትልቅነቱ አሁን ግንባታ ላይ ካለው ኅዳሴ ግድብ ቀጥሎ ሁለተኛ ነው።
“የፕሮጀክቱ ግንባታ የተጠናቀቀው ‘የአካባቢ ተቆርቋሪ ነን’ የሚሉ ወገኖችን ከፍተኛ ጫና በመቋቋም ነው” ብለዋል ጠ/ሚር ኃይለማርያም ደሣለኝ ማመንጫውን ሲከፍቱ ባደረጉት ንግግር፡፡
ሙሉውን ዘገባ ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5