ግብጽ በሰው 5 ሺሕ ዶላር እያስከፈለች የፍልስጤም ስደተኞችን እየተቀበለች ነው

  • ቪኦኤ ዜና

Your browser doesn’t support HTML5

ግብጽ በሰው 5 ሺሕ ዶላር እያስከፈለች የፍልስጤም ስደተኞችን እየተቀበለች ነው

በጥቅምት ወር የእስራኤል እና የሃማስ ጦርነት ከተጀመረበት ጊዜ ጀምሮ ግብጽ ለአብዛኞቹ ፍልስጤማዊያን ስደተኞች የራፋህ ድንበርን አልፈው ወደ ግዛቷ እንዳይገቡ ስትከላከል ቆይታለች። ይሁን እንጂ አንድ ተቋም ብዙ ሺህ ዶላሮችን በማስከፈል ስደተኞችን ወደ ግብጽ በማሻገር ላይ ይገኛል። ተቋሙ

ከስደተኞች መከራ ገንዘብ እያተረፈ ነው በሚል እየተወነጀለ ነው። ዘገባው የሂነሪ ሪጅዌል ነው።

ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።