መንደር ምሥረታ በጋምቤላ

  • ግርማይ ገብሩ

በቅርቡ ወደ ጋምቤላ ተጉዞ የነበረው ሪፖርተራችን ግርማይ ገብሩ በገጠር አካባቢዎች ያለው የመንደር ምሥረታ እንቅስቃሴ ምን እንደሚመስል ነዋሪዎቹን እያነጋገረ የላከው ዘገባ ተያይዟል፤ ያድምጡት፡፡