አትሌት ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ በአዲስ ጎዳና - የጋቢና እንግዳ ነው

አትሌት ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ በአዲስ ጎዳና - የጋቢና እንግዳ ነው

ወጣቶች የልመናና የተረጂነት መንፈስ እንዳይኖራቸውና ትምሕርት ላይ እንዲያተኩሩ የሚያደርግ መርሃ ግበር ቀርፆ ትምሕርት ቤት ለመገንባት እየተንቀሳቀሰ መሆኑን አትሌት ኃይሌ ገብረሥላሴ ለአሜሪካ ድምፅ ገልጿል።

በስሙ የተሰየመ ግብረ ሰናይ ድርጅት አቋቁሟል። ዘጋቢያችን ግርማቸው ከበደ ለጋቢና ቪኦኤ “የዘጋቢዎች መስኮት” መሰናዶ አነጋግሮታል።

(ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ)

Your browser doesn’t support HTML5

አትሌት ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ በአዲስ ጎዳና - የጋቢና እንግዳ ነው