አውሮፓ ባይደንን በሞቀ ሁኔታ ትቀበላለች፤ ግን...

የዮናይትድ ስቴትቱ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን እና የእንግሊዙ ጠቅላይ ሚኒስትር ቦሪስ ጆንስ

የቡድን ሰባት ሀገራት መሪዎች በሳምንቱ መጨረሻ በእንግሊዝ ይገናኛሉ። ከኮቪድ-19 ጥፋት ማገገምን፣ የአየር ንብረት ለውጥን፣ እና ቀረጥን የሚመለከቱ ጉዳዮች ከአበይት የውይይቱ አጀንዳዎች መካካል ይሆናሉ።

የዮናይትድ ስቴትቱ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ከአውሮጳ አጋሮቻቸው ሞቅ ያለ አቀባበልን ይጠብቃሉ።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ፡፡

Your browser doesn’t support HTML5

አውሮፓ ባይደንን በሞቀ ሁኔታ ትቀበላለች፤ ግን...