ፈረንሣይ ውስጥ "ጫካው" የሚባለውን የስደተኞች ሰፈር የማፍረስ ተግባር ዛሬ ተጠናቋል።
ዋሺንግተን ዲሲ —
ሰራተኞቹ ጊዚያዊ መጠለያዎቹን ለማፍረስ ግዙፍ ማፍረሻዎችን ይዘው እንደነበር ተገልጿል።
“ጫካው” የስደተኞች መንደር በማፈረስ ላይ
የአሜሪካ ድምፅ ዘጋቢ ጄፍ ካስተር ያጠናከረውን ትዝታ በላቸው ታቀርበዋለች።
ዝርዝሩን ከተያያዘው ድምጽ ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
የፈረንሣዩን ካሊን ማፍረስ ተጠናቀቀ