“ጫካው” የስደተኞች መጠለያ መንደር እየፈረሰ ነው

  • ቆንጂት ታየ

“ጫካው”የስደተኞች መጠለያ መንደር

ፈረንሣይ ሰሜናዊ ግዛት ካሌይ የሚገኘውን የስደተኛ መጠለያ መንደር ማፍረስ ጀምራለች።

በመጠለያ ሰፍረው እጅግ በተጎሳቆለ ሁኔታ የሚኖሩትን ብዙ ሺህ ስደተኞች ወደተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች ለማስፈር ትናንት ሰኞ የተጀመረው የማጓጓዝ እንቅስቃሴ ዛሬም በመቶዎች የሚቆጠሩትን አዛውሯል።

“ጫካው” ተብሎ በሚጠራው የካሌው የስደተኞች መጠለያ መንደር ከነበሩት ስደተኞች ውስጥ ወደ 2ሺህ የሚጠጉት ከ18 ዓመት በታች መሆናቸውን የተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ኮሚሽን የስደተኞች ዝውውር ታዛቢ ገለጹ።

በመፍረስ ላይ ያለው “ጫካው” የስደተኞች መጠለያ መንደር

​ዝርዝሩን ከተያያዘው ድምጽ ያድምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

“ጫካው” የስደተኞች መጠለያ መንደር እየፈረሰ ነው