በሥልጣን "አላግባብ በመገልገል"ና ከባድ "የሙስና ወንጀል ፈፅመዋል" የተባሉ ክስ ተመሰረተባቸው

  • መለስካቸው አምሃ
በሥልጣን "አላግባብ በመገልገል"ና ከባድ "የሙስና ወንጀል ፈፅመዋል" ሲል ፌዴራል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ የቀድሞውን የብሄራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ኃላፊ አቶ ጌታቸው አሰፋን ጨምሮ በ26 ሰዎች ላይ ክሥ መሥርቷል።

ፍርድ ቤቱ በተከሳሶች ላይ የቀረበውን ክሥ በንባብ ለመስማት ለነገ ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

በሥልጣን "አላግባብ በመገልገል"ና ከባድ "የሙስና ወንጀል ፈፅመዋል" የተባሉ ክስ ተመሰረተባቸው