አቶ አብዲ መሐመድና አራት የሶማሌ ክልል ባለሥልጣናት በግድያና በተለያዩ ወንጀሎች ተጠርጥረው መያዛቸው ተገለፀ

  • መለስካቸው አምሃ
የቀድሞውን የሶማሌ ክልል ፕሬዚዳንት አብዲ መሐመድ ኡመርን ጨምሮ አራት የክልሉ ከፍተኛ ባለሥልጣናት በግድያና በተለያዩ ወንጀሎች ተጠርጥረው መያዛቸውን ፖሊስ ለፍርድ ቤት አመለከተ፡፡

የቀድሞውን የሶማሌ ክልል ፕሬዚዳንት አብዲ መሐመድ ኡመርን ጨምሮ አራት የክልሉ ከፍተኛ ባለሥልጣናት በግድያና በተለያዩ ወንጀሎች ተጠርጥረው መያዛቸውን ፖሊስ ለፍርድ ቤት አመለከተ፡፡ ተጠርጣሪዎቹ በበኩላቸው በደል እንደተፈፀመባቸውና የዋስ መብታቸው ተከብሮ እንዲፈቱ ጠይቀዋል፡፡

ፍ/ቤቱ ለብይን ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

Your browser doesn’t support HTML5

አቶ አብዲ መሐመድና አራት የሶማሌ ክልል ባለሥልጣናት በግድያና በተለያዩ ወንጀሎች ተጠርጥረው መያዛቸው ተገለፀ