በሰሜን ኢትዮጵያ ሰላም እና ሌሎች ጉዳዮች ያተኮረው የዛሬው የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መግለጫ

Your browser doesn’t support HTML5

በሰሜን ኢትዮጵያ ሰላም እና ሌሎች ጉዳዮች ያተኮረው የዛሬው የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መግለጫ

ለሰሜን ኢትዮጵያው ጦርነት የሰላም መቋጫ ለማበጀት በታለመ ጥረት መንግሥት ለሚወስዳቸው እርምጃዎች፣ ከህወሓት ወገን አዎንታዊ ምላሽ እየተሰጠ እንዳልሆነ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ።

የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር መለስ አለም በዛሬው ዕለት መግለጫ በሰጡበት ወቅት፣ ህወሓትን “በጸብ አጫሪነት ድርጊቱ ቀጥሏል” ሲሉ ከሰዋል፡፡ ይህን ክስ የማይቀበለው ህወሓት በበኩሉ፣ በተቃራኒው መንግሥትን ተጠያቂ ሲያደርግ መቆየቱ ይታወቃል፡፡

አምባሳደር መለስ አለም በዛሬው መግለጫቸው ሌሎች ጉዳዮችንም አንስተዋል፡፡

/ሙሉ ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ/

Your browser doesn’t support HTML5

በሰሜን ኢትዮጵያ ሰላም እና ሌሎች ጉዳዮች ያተኮረው የዛሬው የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መግለጫ