በሶማሊያ ዶሎው አውራጃ የተከሰተው ከባድ ጎርፍ፣ ነዋሪዎች ቤታቸውን ጥለው እንዲወጡ አስገድዷል። ጎርፉ ከፍተኛ የምግብ እጥረት እንዲከሰትም አድርጓል።
ከሮይተርስ ያገኘነው ዘገባ ነው።
Your browser doesn’t support HTML5
በሶማሊያ የተከሰተው ጎርፍ የምግብ እጥረት እንዳያስከትል ተሰግቷል
በሶማሊያ ዶሎው አውራጃ የተከሰተው ከባድ ጎርፍ፣ ነዋሪዎች ቤታቸውን ጥለው እንዲወጡ አስገድዷል። ጎርፉ ከፍተኛ የምግብ እጥረት እንዲከሰትም አድርጓል።
ከሮይተርስ ያገኘነው ዘገባ ነው።