በዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ የሩስያ ጣልቃ ገብነት

  • ቪኦኤ ዜና

Your browser doesn’t support HTML5

በዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ የሩስያ ጣልቃ ገብነት

ዋሽንግተን “በመጪው የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ጣልቃ ለመግባት በሚሊዮን የሚቆጠር ዶላር ወጭ በማድረግ እና አሜሪካውያን ተፅዕኖ ፈጣሪዎችን በመጠቀም የሃሰት መረጃ ዘመቻ እያካሄደች ነው” ስትል ሩሲያን ከሰሰች፡፡

ለዚህም ድርጊት ‘ተጠያቂ ናቸው’ ባለቻቸው ላይ ማዕቀብ መጣሏንም አስታውቃለች፡፡ ሩስያ “ፕሮፓጋንዳ የተሞላበትና የተሳሳቱ መረጃዎችን በማሰራጨት ለዚህ ምላሽ ሰጥታለች” ሲል ኤኤፍፒ ተከታዩን ዘግቧል፡፡