የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊና ለፍትኅ ፓርቲ/ኢዜማ/ በመላው ዓለም በሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን የድጋፍ ማኅበር መቋቋም መጀርመሩን አስታወቀ፡፡
አዲስ አበባ —
የማኅበሩ አደረጃጀት ስልት የፓርቲውን የተከተለ እንደሆነም ተነገረ፡፡ ኢዜማ በአዲሱ የፓርቲ የምርጫና የሥነ ምግባር ዐዋጅ መሰረት እንደገና ለመመዝገብ እንደማይቸገር፣ የፓርቲው ሊቀመንበር ገለፁ፡፡
የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5