ኢዜማ

  • መለስካቸው አምሃ

ኢ - ዜማ

የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊና ለፍትኅ ፓርቲ/ኢዜማ/ በመላው ዓለም በሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን የድጋፍ ማኅበር መቋቋም መጀርመሩን አስታወቀ፡፡

የማኅበሩ አደረጃጀት ስልት የፓርቲውን የተከተለ እንደሆነም ተነገረ፡፡ ኢዜማ በአዲሱ የፓርቲ የምርጫና የሥነ ምግባር ዐዋጅ መሰረት እንደገና ለመመዝገብ እንደማይቸገር፣ የፓርቲው ሊቀመንበር ገለፁ፡፡

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

ኢዜማ