የአስቸኳይ ጊዜ ዓዋጅ መራዘምን አስመልክቶ የተቃዋሚ ፓርቲዎች የሰጡት አስተያየት

  • መለስካቸው አምሃ
የአስቸኳይ ጊዜ ዓዋጅ እንዲቀጥል ሕዝቡ ፈቃዱን ሰጥቷል የሚለው የመንግሥት መረጃ ሕዝብን መናቅ ያመነጨው ነው ሲሉ አንድ እውቅ የተቃዋሚ መሪ ነቀፉ፡፡

የአስቸኳይ ጊዜ ዓዋጅ እንዲቀጥል ሕዝቡ ፈቃዱን ሰጥቷል የሚለው የመንግሥት መረጃ ሕዝብን መናቅ ያመነጨው ነው ሲሉ አንድ እውቅ የተቃዋሚ መሪ ነቀፉ፡፡

የዓዋጁን ዕድሜ ለማራዘም የተሠጡ ምክንያቶች እርስ በእርሳቸው የሚጣረሱ እንደሆነም ገለጽ፡፡ ሌላው የተቃዋሚ ፓርቲ በበኩላቸው ሰሞኑን በገዥው ፓርቲና በመንግሥት የተወሰኑ ውሳኔዎች በሀገሪቱ የፖለቲካ ሕዋ ላይ ከባድ አሉታዊ ተፅዕኖ ያሳድራሉ ብለዋል፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

Your browser doesn’t support HTML5

የአስቸኳይ ጊዜ ዓዋጅ መራዘምን አስመልክቶ የተቃዋሚ ፓርቲዎች የሰጡት አስተያየት