“በጥንቃቄና በባለሞያ መከበር አለበት”- ኮሚሽነር ዘይኑ ጀማል

ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድን ለመደገፍ የተደረገው ሰልፍ

የደረሰውን አደጋ በተመለከተ የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዶ/ር አሚር አማንንና የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ዘይኑ ስለ ፍንዳታው ማብራሪያ ሰጥተውናል።

ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አሕመድ የጀመሩትን ለውጥ ለማበረታት በተጠራው በዛሬ ሰልፍ ላይ በእጅ ቦንብ የሰው ሕይወት መጥፋቱና 156 ሰዎች መቁሰላቸውን ዐንድ ሰው ደግሞ መሞቱን ባለሥልጣናቱ አስታውቀዋል።

የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዶ/ር አሚር አማንንና የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ዘይኑ ጽዮን ግርማ አነጋግራቸዋለች።

Your browser doesn’t support HTML5

“በጥንቃቄና በባለሞያ መከበር አለበት”- ኮሚሽነር ዘይኑ ጀማል