የአውሮፓ መሪዎች ለትረምፕ የደስታ መግለጫ ላኩ፣ ስለቀጣዩ የአትላንቲክ ተሻጋሪ ግንኙነት ስጋት አላቸው

  • ቪኦኤ ዜና

ተመራጩ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በዌስት በፓልም ቢች ስብሰባ ማዕከል፣ ፍሎሪዳ፣ እአአ ህዳር 6፣ 2024

Your browser doesn’t support HTML5

የአውሮፓ መሪዎች ለትረምፕ የደስታ መግለጫ ላኩ፣ ስለቀጣዩ የአትላንቲክ ተሻጋሪ ግንኙነት ስጋት አላቸው

በአውሮፓ ያሉ የአሜሪካ አጋሮች ሁለተኛው የሥልጣን ዘመናቸው በውቂያኖስ ተሻጋሪው ሕብረት ላይ ምን አንድምታ እንደሚያስከትል በስፋት ስጋት ቢኖራቸውም ባለፈው ማክሰኞ በተካሄደው ፕሬዝደንታዊ ምርጫ ላሸነፉት ለቀድሞ ፕሬዝደንት ዶናልድ ትረምፕ የ"እንኳን ደስ ያለዎ" መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡

ሄንሪ ሪጅዌል ከለንደን ያደረሰንን ዘገባ ከተያይዘው ፋይል ይከታተሉ።