ኒዤር፤ ፍልሰተኞችን ማዘዋወር በወንጀል የሚያስቀጣ እንደኾነ የሚደነግገውን ሕጓን ቀሪ በማድረጓ፣ ከአፍሪካ የሚመጡ ፍልሰተኞች መጨመር እንደሚያሳስበው፣ የአውሮፓ ኅብረት ስጋቱን ገልጿል።
ሄንሪ ሪጅዌል ከለንደን የላከው ዘገባ ነው። እንግዱ ወልዴ ወደ ዐማርኛ መልሶታል።
Your browser doesn’t support HTML5
ኒዤር የፍልሰተኞች ሕጓን በመሻሯ የአውሮፓ ኅብረት ስጋት ገብቶታል
ኒዤር፤ ፍልሰተኞችን ማዘዋወር በወንጀል የሚያስቀጣ እንደኾነ የሚደነግገውን ሕጓን ቀሪ በማድረጓ፣ ከአፍሪካ የሚመጡ ፍልሰተኞች መጨመር እንደሚያሳስበው፣ የአውሮፓ ኅብረት ስጋቱን ገልጿል።
ሄንሪ ሪጅዌል ከለንደን የላከው ዘገባ ነው። እንግዱ ወልዴ ወደ ዐማርኛ መልሶታል።