ኢጣልያ የአፍሪካ ፍልሠተኞች ከባሕር እንዳይደርሱ ልታደርግ ነው

አፍሪካውያን ፍልሠተኞች

ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ከፍተኛ ብዛት ያላቸው አፍሪካውያን ሕገወጥ በሆነ መንገድ ወደ አውሮፓ ለመሻገር ሊብያ ጠረፍ ሲጋቡ ቆይተዋል።

ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ከፍተኛ ብዛት ያላቸው አፍሪካውያን ሕገወጥ በሆነ መንገድ ወደ አውሮፓ ለመሻገር ሊብያ ጠረፍ ሲጋቡ ቆይተዋል።

Your browser doesn’t support HTML5

ኢጣልያ የአፍሪካ ፍልሠተኞች ከባሕር እንዳይደርሱ ልታደርግ ነው

አስተማማኝነት በሌላቸው ጀልባዎች በሜዲትራንያን ባህር ለመጓዝ ሲሞክሩ የአውሮፓ ሕብረት ወይም መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች ደርሰው እስከሚያተርፏቸው ጊዜ ድረስ ባሕሩ ላይ ሲንሣፈፉ ከቆዩ በኋላ በመከራ ኢጣልያ ይገባሉ።

በአሁኑ ወቅት ግን ኢጣልያ ከሠሃረ በመለስ ካሉት የአፍሪካ ሀገሮች የፈለሱ አፍሪካውያን በባሕሩ እንዳይደርሱ ለማድረግ እየሞከረች ነው።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

ኢጣልያ የአፍሪካ ፍልሠተኞች ከባሕር እንዳይደርሱ ልታደርግ ነው