ሚኔሶታ ዋና ከተማ ሴንት ፖል ውስጥ ኢትዮጵያዊያንና ትውልደ ኢትዮጵያ አሜሪካዊያን ትናንት ምሽት ላይ ሻማ የማብራት ሥነ ሥርዓት አድርገዋል።
ዋሺንግተን፤ ዲሲ —
ለሃጫሉ ሁንዴሳና የእርሱን መገደል ዜና ተከትሎም በብዙ ንፁሃን ላይ ስተፈፀመው ግድያና ጥፋት እንዲሁም ለሃጫሉና ለሌሎቹም ቤተሰቦች ኀዘናቸውን የገለፁት ተሣታፊዎች ለኢትዮጵያ መንግሥትም ጥያቄ አቅርበዋል።
Your browser doesn’t support HTML5