መምሕሩና ጠቅላይ ሚንስትሩ .. የዛሬ አሥራ ስድስት ዓመት የሆነ ነው

ዶ/ር አንማው አንተነህ

የአሥራ ሰባት ቀን ስብሰባ ነበር። አሥራ ሰባት መጻህፍት ተሰጥተውን ነበር። .. አስራ ሰባት ቀን በሙሉ እንዴት እንዴት ሊሆን ይችላል በሚል .. ፍርሃቱም ቢኖር .. ምን እንደምልም በደንብ ሳላብላላው በበስጭት ብቻ ለጥያቄ እጄን አነሳሁ። ” ዶ/ር አንማው አንተነህ።

ከአሥራ ስድስት ዓመት በፊት የሆነ ለየት ያለ አጋጣሚ ነው።

ጉዳዩ የሀገር፣ ባለ ታሪኩ በጊዜው በኢትዮጵያ የአንድ ከፍተኛ ተቋም መምህር ናቸው።

በጊዜው እንዲያ እጅግ የተለየ ስሜት ለመፍጠር የበቃ ድንገት፤ ዛሬም ከዓመታት በኋላ የብዙዎችን ቀልብ ለመሳብ የታደለ ይመስላል።

በሃሳብ ወደ ዚያ ጊዜ ተጉዘን ዛሬና ነገን በምናይበት መነጽር የኢትዮጵያን ፖለቲካ ለመዳሰስ እድል የሚሰጥ ይመስላል።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

መምሕሩና ጠቅላይ ሚንስትሩ .. የዛሬ አሥራ ስድስት ዓመት የሆነ ነው