ሁለቱ የኢትዮጵያ ምክር ቤቶች የሥራ ዘመንና ያሳለፏቸው የሥልጣን ሥያሜዎች

  • እስክንድር ፍሬው

የኢትዮጵያ የኅዝብ ተወካዮችና የፌዴሬሽን ምክር ቤቶች አምስተኛውን ዙር የሥራ ዘመን ዛሬ ጀመሩ።

“የአገራችን ኢኮኖሚ ፈጣንነቱንና ፍትሃዊነቱን በማስጠበቅ ባሳለፍነው ዓመትም ባለ ሁለት አሃዝ ሆኖ ተመስግቧል።” የኢትዮጵያው ፕሬዝዳንት ዶ/ር ሙላቱ ተሾመ።

የኢትዮጵያ የኅዝብ ተወካዮችና የፌዴሬሽን ምክር ቤቶች አምስተኛውን ዙር የሥራ ዘመን ዛሬ ጀመሩ።

የኅዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው ስብሰባ አቶ ኃይለማሪያም ደሳለኝን ለተጨማሪ አምስት ዓመታት በጠቅላይ ሚንስትርነት ሰየመ።

የዘገባውን ዝርዝር እስክንድር ፍሬው አቅርቦታል። ከዚህ ከተያያዘው የድምጽ ፋይል በመጫን ያድምጡ፤

Your browser doesn’t support HTML5

ሁለቱ የኢትዮጵያ ምክር ቤቶች የሥራ ዘመንና ያሳለፏቸው የሥልጣን ሥያሜዎች /ርዝመት - 3ደ29ሰ/