ዛሬ በአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ርዕሰ ከተማ ሰመራ ላይ በተከበረው አሥራ ሁለተኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ቀን ጠ/ሚኒስትሩ በቅርቡ በተከሰቱ ግጭቶች የጥፋት ኃይሎችና ኮንትሮባዲስቶች ያሏቸውን ከሰሱ፡፡
አዲስ አበባ —
ዛሬ በአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ርዕሰ ከተማ ሰመራ ላይ በተከበረው አሥራ ሁለተኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ቀን ጠ/ሚኒስትሩ በቅርቡ በተከሰቱ ግጭቶች የጥፋት ኃይሎችና ኮንትሮባዲስቶች ያሏቸውን ከሰሱ፡፡
በሌላ በኩል ደግሞ የግጭቱ መንስዔ ተጠንቶ የማያዳግም መፍትኄ እንደሚሰጠው ገልጸዋል፡፡
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
አሥራ ሁለተኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ቀን