"መውጫ አጥተን እየተቸገርን ነን" ኢትዮጵያውያን ስደተኞች

በሊብያ የሚገኙ የኢትዮጵያ ስደተኞች በሀገሪቱ የፀጥታ ሁኔታ አስቸጋሪ በመሆኑ ህይወታቸውአደጋ ላይ መሆኑን ተናገሩ።

በሊብያ መዲና "አቡ ሳሊም" በሚባል የስደተኞች ማጎርያ ካምፕ ያሉት ስደተኞች በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የስደተኞች ጉዳይ የሌላ ሀገር ስደተኞችን ወደ ጎረ ቤት ሀገሮች ሲያስተላልፍ የኢትዮጵያ ስደተኞችን ግን ሊረዳ ፍቃደኛ አልሆነም ሲሉ ወቅሰዋል።

/ዩኤንኤችሲአር/ ለስደተኞች አቤቱታ ምላሽ ሰጥቶአል።

ለተጨማሪ ዘገባ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

"መውጫ አጥተን እየተቸገርን ነን" ኢትዮጵያውያን ስደተኞች