የኢትዮጵያ ገበሬዎች እርዳታ እንደሚያስፈልጋቸው ገልፀዋል

Your browser doesn’t support HTML5

በዝዋይ አካባቢ የሚኖሩ ገበሬዎች በድርቅ የተነሳ የምግብ እጥረት ምክንያት ህዝቡ በጣም እንደተራበ ይናገራሉ። የኢትዮጵያ መንግስት ወደ 10 ሚልዮን የሚሆኑ ሰዎች እርዳታ እንደሚያስፈልጋቸው ይገልጻሉ።