በምርጫ 97 የተገደሉ ሠማዕታት ማስታወሻ

  • መለስካቸው አምሃ

ፎቶ ፋይል

የ1997 ዓ.ም. የኢትዮጵያ ሀገር አቀፍ ምርጫ ተክትሎ በተከሰተው ቀውስ ሰኔ 1 ቀን 1997 ዓ.ም. በመንግሥት ታጣቂዎች የተገደሉ ዜጎች አሥራ ሁለተኛ ዓመት መታሰቢያ ዛሬ በመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) ፅ/ቤት ተከበረ፡፡

የ1997 ዓ.ም. የኢትዮጵያ ሀገር አቀፍ ምርጫ ተክትሎ በተከሰተው ቀውስ ሰኔ 1 ቀን 1997 ዓ.ም. በመንግሥት ታጣቂዎች የተገደሉ ዜጎች አሥራ ሁለተኛ ዓመት መታሰቢያ ዛሬ በመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) ፅ/ቤት ተከበረ፡፡

የመኢአድ መሪ ገዥው ፓርቲ ከዚህ ጥፋቱ እንዲማር ጠሪ ሲያቀርቡ፣ የሰማያዊ ፓርቲ መሪ በበኩላቸው የሕግ ተጠያቂነት እስኪሰፍን ድረስ መግደል እንደማይቆም አስገነዘቡ፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

Your browser doesn’t support HTML5

በምርጫ 97 የተገደሉ ሠማዕታት ማስታወሻ