የክትባት ሣምንት ተጀመረ

  • እስክንድር ፍሬው

የክትባት ሣምንት ተጀመረ

Your browser doesn’t support HTML5

የክትባት ሣምንት ተጀመረ



ኢትዮጵያ ውስጥ ያለውን የክትባት ሽፋን በማሳደግ ላይ ባለመውና ዛሬ በተጀመረው የዓለም ክትባት ሣምንት ዜጎች ሁሉ ተሣታፊ እንዲሆኑ ፕሬዚዳንት ሙላቱ ተሾመ ጥሪ አቀረቡ፡፡

ለዝርዝሩ ፕሬዚዳንቱ በብሔራዊ ቤተመንግሥት የሰጡትን መግለጫ የተከታተለውን የእስክንድር ፍሬውን ዘገባ ያዳምጡ፡፡