አዲስ አበባ —
ኢትዮጵያ ውስጥ ያለውን የክትባት ሽፋን በማሳደግ ላይ ባለመውና ዛሬ በተጀመረው የዓለም ክትባት ሣምንት ዜጎች ሁሉ ተሣታፊ እንዲሆኑ ፕሬዚዳንት ሙላቱ ተሾመ ጥሪ አቀረቡ፡፡
ለዝርዝሩ ፕሬዚዳንቱ በብሔራዊ ቤተመንግሥት የሰጡትን መግለጫ የተከታተለውን የእስክንድር ፍሬውን ዘገባ ያዳምጡ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5
የክትባት ሣምንት ተጀመረ
ኢትዮጵያ ውስጥ ያለውን የክትባት ሽፋን በማሳደግ ላይ ባለመውና ዛሬ በተጀመረው የዓለም ክትባት ሣምንት ዜጎች ሁሉ ተሣታፊ እንዲሆኑ ፕሬዚዳንት ሙላቱ ተሾመ ጥሪ አቀረቡ፡፡
ለዝርዝሩ ፕሬዚዳንቱ በብሔራዊ ቤተመንግሥት የሰጡትን መግለጫ የተከታተለውን የእስክንድር ፍሬውን ዘገባ ያዳምጡ፡፡