ኢትዮጵያዊው ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም የዓለም የጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ሆነው እንዲመረጡ አፍሪካዊያን የተጫወቱት ሚና ከፍተኛ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
አዲስ አበባ —
ኢትዮጵያዊው ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም የዓለም የጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ሆነው እንዲመረጡ አፍሪካዊያን የተጫወቱት ሚና ከፍተኛ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የሚኒስትሩ ቃል አቀባይ አቶ መለስ ዓለም እንዳሉት ምርጫው ዶ/ር ቴድሮስና ኢትዮጵያ በጤናው ዘርፍ ላስመዘገቡት ውጤት የተሰጠ ዕውቅና ነው፡፡
ምርጫው አንድ አፍሪካ አንድ ድምፅ የሚለው አቋም ተግባራዊ መደረጉ የታየበት ነው ያሉት ደግሞ የፓን አፍሪካ ፓርላማ የክብር ምክትል ፕሬዚዳንት ዶ/ር አሸብር ወልደ ጊወርጊስ ናቸው፡፡
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5
ዶ/ር ቴድሮስ የዓለም የጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተርነት እንዲመረጡ አፍሪካዊያን ከፍተኛ ሚና ተጫውተዋል