በቡራዩና አካባቢው በተፈጠረ ግጭት የተገደለው ሰው ቁጥር 23 ደረሰ

  • እስክንድር ፍሬው
በቡራዩና በአካባቢው "በተደራጁ ኃይሎች የተፈፀመ ነው" በተባለው ጥቃት የተገደለው ሰው ቁጥር ሃያ ሦስት መድረሱን የኦሮምያ ፖሊስ ኮሚሽነር አስታውቀዋል።

በቡራዩና በአካባቢው "በተደራጁ ኃይሎች የተፈፀመ ነው" በተባለው ጥቃት የተገደለው ሰው ቁጥር ሃያ ሦስት መድረሱን የኦሮምያ ፖሊስ ኮሚሽነር አስታውቀዋል።

በአዲስ አበባና በአርባ ምንጭ ከተሞች ደግሞ ለተጎጂዎች ፍትሕ የሚጠይቁ ሰልፎች ተካሂደዋል፤ በተፈጠሩ ግጭቶችም ሕይወት መጥፋቱ ታውቋል።

Your browser doesn’t support HTML5

በቡራዩና አካባቢው ግጭት የ23 ሰዎች ሕይወት ማለፉን አስመልክቶ የተካሄደ የተቃውሞ ሰልፍ

በተፈጠረው ሁኔታ ማዘናቸውን የገለፁት ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ በአጥፊዎች ላይ እርምጃ እንደሚወሰድ ተናግረዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

Your browser doesn’t support HTML5

በቡራዩና አካባቢው በተፈጠረ ግጭት የተገደለው ሰው ቁጥር 23 ደረሰ