የትግራይ ጠገዴና የአማራ ጠገዴ አዋሳኝ ወረዳዎች ሁኔታ

  • እስክንድር ፍሬው
የትግራይ ጠገዴና የአማራ ጠገዴ በሚባሉ አዋሳኝ ወረዳዎች የነበሩ የወሰን ችግሮች፣ መፈታታቸውን የአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት ቃል አቀባይ አስታውቀዋል፡፡

የትግራይ ጠገዴና የአማራ ጠገዴ በሚባሉ አዋሳኝ ወረዳዎች የነበሩ የወሰን ችግሮች፣ መፈታታቸውን የአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት ቃል አቀባይ አስታውቀዋል፡፡

በጎንደር ከተማ የተካሄደው የአማራና የትግራይ ሕዝቦች ሁለተኛ ዙር የአንድነት ጉባዔ መጠናቀቁን ምክንያት በማድረግ ከአሜሪካ ድምፅ ጋር ቃለ ምልልስ ያደረጉት የቃል አቀባዩ አቶ ንግሱ ጥላሁን እንዳሉት ከዚህ አንፃር የተሰራው ሥራና የተገኘው ውጤት ለጉባዔ ታዳሚዎች ቀርቧል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

የትግራይ ጠገዴና የአማራ ጠገዴ አዋሳኝ ወረዳዎች ሁኔታ