ሃያ ሰዎች የሽብር ክሥ ተከፈተባቸው

  • መለስካቸው አምሃ

ፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት




Your browser doesn’t support HTML5

ሃያ ሰዎች የሽብር ክሥ ተከፈተባቸው


ፌደራል አቃቢ ሕግ “የግንቦት ሰባት አባል በመሆን” ና “የሽብር ወንጀል ፈፅመዋል” ሲል በሃያ ሰዎች ላይ ክሥ መሥርቷል፡፡

ሰዎቹ መቼ እንደታሠሩ ግን አልገለፀም፡፡

ጉዳዩ እየታየ ያለው በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አራተኛ ወንጀል ችሎት ሲሆን ተከላካይ ጠበቃ ያቀረበው የክሥ መቃወሚያ በፍርድ ቤቱ ውድቅ ሆኗል፡፡

በሌላ በኩል ደግሞ የአንዳንድ ተከሣሾች ጉዳይ በሌሉበት መታየት ጀምሯል፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው የመለስካቸው አምኃ ዘገባ ያዳምጡ፡፡