የኢትዮጵያ፣ የግብፅና የሱዳን መሪዎች በሦስትዮሽ ጉዳዮች ላይ ተወያዩ

  • እስክንድር ፍሬው

ፎቶ ፋይል፡- የኢትዮጵያ፣ የግብፅና የሱዳን መሪዎች

የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ ላይ የተሳተፉት የኢትዮጵያ፣ የግብፅና የሱዳን መሪዎች በሦስትዮሽ ጉዳዮች ላይ ውይይት አካሂደዋል፡፡

የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ ላይ የተሳተፉት የኢትዮጵያ፣ የግብፅና የሱዳን መሪዎች በሦስትዮሽ ጉዳዮች ላይ ውይይት አካሂደዋል፡፡

ውይይቱ የተሳካ እና ውጤት የተገኘበት መሆኑን የውጭ ጉዳይ ቃል አቀባይ አቶ መለስ ዓለም ለአሜሪካ ድምፅ ገልፀዋል፡፡

አቶ መለስ ከውይይቱ ተገኘ የሚሉትን ውጤት በማብራራት ይጀምራሉ፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

የኢትዮጵያ፣ የግብፅና የሱዳን መሪዎች በሦስትዮሽ ጉዳዮች ላይ ተወያዩ