የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ ላይ የተሳተፉት የኢትዮጵያ፣ የግብፅና የሱዳን መሪዎች በሦስትዮሽ ጉዳዮች ላይ ውይይት አካሂደዋል፡፡
አዲስ አበባ —
የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ ላይ የተሳተፉት የኢትዮጵያ፣ የግብፅና የሱዳን መሪዎች በሦስትዮሽ ጉዳዮች ላይ ውይይት አካሂደዋል፡፡
ውይይቱ የተሳካ እና ውጤት የተገኘበት መሆኑን የውጭ ጉዳይ ቃል አቀባይ አቶ መለስ ዓለም ለአሜሪካ ድምፅ ገልፀዋል፡፡
አቶ መለስ ከውይይቱ ተገኘ የሚሉትን ውጤት በማብራራት ይጀምራሉ፡፡
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
የኢትዮጵያ፣ የግብፅና የሱዳን መሪዎች በሦስትዮሽ ጉዳዮች ላይ ተወያዩ