በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል ከተሞች ጎሳን መሰረት ያደረግ ግጭት ተቀሰቅሶ የብዙዎች ሕይወታ መጥፋቱና ንብረት መውደሙ ይታወቃል፡፡
አዲስ አበባ —
በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል ከተሞች ጎሳን መሰረት ያደረግ ግጭት ተቀሰቅሶ የብዙዎች ሕይወታ መጥፋቱና ንብረት መውደሙ ይታወቃል፡፡
ዛሬ በአካባቢው የፀጥታ ሁኔታ ምን ይመስላል በማለት የአፋን ኦሮሞ ዘጋቢያንች ሙክታር ጀማል፡፡
የኢትዮጵያ መከላከያ ሚኒስትር የሕዝብ ግንኙነት ዋና ዳይሬክተር መጀር ጄኔራል መሐመድ ተሰማን አነጋግሯል፡፡
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል ከተሞች ጎሳን መሰረት ያደረግ ግጭት የፀጥታ ሁኔታ