ኢትዮጵያ እና ሶማሌላንድ በፖለቲካ እውቅና እና የወደብ አማራጭን በመጠቀም ጉዳይ

  • ሔኖክ ሰማእግዜር

በኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የጎረቤት አገሮች ጉዳይ ኃላፊ አቶ መለስ አለም

ከፊል ራስ ገዧ ሶማሌላንድ እንደ ሀገር እውቅና ለማግኘት በመጣር ላይ ትገኛለች፡፡

ከፊል ራስ ገዧ ሶማሌላንድ እንደ ሀገር እውቅና ለማግኘት በመጣር ላይ ትገኛለች፡፡ ኢትዮጵያ ለሶማሌላንድ እውቅና ለመስጠት “የመጀመሪያዋ ሀገር አልሆንም” የሚል አቋም እንዳላት የመንግሥቱ ባለሥልጣናት ይናገራሉ፡፡

ግዙፍ የህዝብ ቁጥር ያላትና የባህር በር አልባ የሆነችው ኢትዮጵያ የተለያዩ የወደብ አገልግሎቶችን የምትሻ ስትሆን፣ በርበራ ወደብን ለማልማት ከሶማሌላንድና መሠረቱን በተባበሩት አረብ ኤሜሬቶች ካደረገ ድርጅት ጋር ሥራ ልትጀምር እየተንቀሳቀሰች ነው፡፡

ኢትዮጵያ እና ሶማሌላንድ በፖለቲካ እውቅና እና የወደብ አማራጭን በመጠቀም በሚገኙ በመሳሰሉ ጥቅሞች ባላቸው ግንኙነት ምን ይመስላል?

የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አቶ መለስ አለምን አነጋግረናቸዋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

ኢትዮጵያ እና ሶማሌላንድ በፖለቲካ እውቅና እና የወደብ አማራጭን በመጠቀም ጉዳይ