በኢትዮጵያ ለኢቦላ የተለየ ሆስፒታል ተዘጋጅቷል

  • እስክንድር ፍሬው

ዶ/ር ከሰተብርሃን አድማሱ - የኢትዮጵያ ጤና ጥበቃ ሚኒስትር /ፎቶ ፋይል/

Your browser doesn’t support HTML5

በኢትዮጵያ ለኢቦላ የተለየ ሆስፒታል ተዘጋጅቷል

ኢቦላን ለመከላከል እና ለመቆጣጠርም አስፈላጊ ጥንቃቄና ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የኢትዮጵያ ጤና ጥበቃ ሚኒስትር ገለፁ፡፡

ዶ/ር ከሰተብርሃን አድማሱ ዛሬ በሰጡት መግለጫ በኢትዮጵያ እስካሁን በኢቦላ የታመመ ሰው እንደሌለ አመልክተዋል፡፡

ሚኒስትሩ አክለውም በሽታው ድንገት ቢከሰት በሚል ራሱን የቻለ ሆስፒታል መቋቋሙን ጠቁመዋል።

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የእስክንድር ፍሬውን ዘገባ ያዳምጡ፡፡