የሳዑዲ ህጎችና ኢትዮጵያውያን

Your browser doesn’t support HTML5

ህጋዊ የውጭ ሀገር ነዋሪዎችን የሚመለከት ክፍያ የሳዑዲ መንግስት ከሰኔ 24 ጀምሮ ተግባራዊ ማድረግ ጀምሯል። በየወሩ አንድ መቶ ሪያል በነፍስ ወከፍ እንዲከፍሉ የሚያስገድደው ይህ ሕግ በየአመቱ እየጨመረ እንደሚሄድም ነው የተጠቀሰው። በሳዑዲ አረቢያ የሚኖሩ ሕጋዊ የመኖሪያና የስራ ፈቃድ ያላቸው ኢትዮጵያውያን ወደሃገር ለመመለስ የሚያስፈልጋቸው መሰረታዊ ነገሮች እንዲሟሉላቸው የኢትዮጵያ መንግስትን ጠይቀዋል።