ሳውዲ አረቢያ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን

  • እስክንድር ፍሬው
ሳውዲ አረቢያ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን የተሰጠውን ተጨማሪ የአንድ ወር የእፎይታ ጊዜ እንዲጠቀሙና ወደ ሃገራቸው እንዲመለሱ የኢትዮጵያ መንግሥት ጥሪ አቅርቧል፡፡

ሳውዲ አረቢያ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን የተሰጠውን ተጨማሪ የአንድ ወር የእፎይታ ጊዜ እንዲጠቀሙና ወደ ሃገራቸው እንዲመለሱ የኢትዮጵያ መንግሥት ጥሪ አቅርቧል፡፡

ጊዜው ቢያልፍና የሳውዲ መንግሥት ዜጎችን በግዴታ ወደ መመለስ ተግባር ቢገባ በሚል እየተደረጉ ያሉ ዝግጅቶች መኖራቸውንም አመልክቷል፡፡

Your browser doesn’t support HTML5

ሳውዲ አረቢያ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን

የሳውዲ አረቢያ የውጭ ዜጎች ሀገሯን ለቀው እንዲወጡ ያስቀመጠችው የጊዜ ገደብ ለተጨማሪ አንድ ወር ተራዝሟል፡፡ የኢትዮጵያ መንግሥት ዜጎች እድሉን እንዲጠቀሙ፣ ጥሪ ያቀረበውም ይሄንኑ መነሻ በማድረግ ነው፡፡

የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አቶ መለስ ዓለም ያብራራሉ፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

ሳውዲ አረቢያ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን