ሳውዲ አረቢያ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን የተሰጠውን ተጨማሪ የአንድ ወር የእፎይታ ጊዜ እንዲጠቀሙና ወደ ሃገራቸው እንዲመለሱ የኢትዮጵያ መንግሥት ጥሪ አቅርቧል፡፡
አዲስ አበባ —
ሳውዲ አረቢያ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን የተሰጠውን ተጨማሪ የአንድ ወር የእፎይታ ጊዜ እንዲጠቀሙና ወደ ሃገራቸው እንዲመለሱ የኢትዮጵያ መንግሥት ጥሪ አቅርቧል፡፡
ጊዜው ቢያልፍና የሳውዲ መንግሥት ዜጎችን በግዴታ ወደ መመለስ ተግባር ቢገባ በሚል እየተደረጉ ያሉ ዝግጅቶች መኖራቸውንም አመልክቷል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5
ሳውዲ አረቢያ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን
የሳውዲ አረቢያ የውጭ ዜጎች ሀገሯን ለቀው እንዲወጡ ያስቀመጠችው የጊዜ ገደብ ለተጨማሪ አንድ ወር ተራዝሟል፡፡ የኢትዮጵያ መንግሥት ዜጎች እድሉን እንዲጠቀሙ፣ ጥሪ ያቀረበውም ይሄንኑ መነሻ በማድረግ ነው፡፡
የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አቶ መለስ ዓለም ያብራራሉ፡፡
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
ሳውዲ አረቢያ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን