ኬንያ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ወደ ሀገራቸው ሊመለሱ ነው

ከሁለት ሺህ በላይ የኢትዮጵያ ስደተኞች ወደ ሀገር ለመመለስ ተመዝግበዋል - የዓለም አቀፉ የስደተኞች ድርጅት

በተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ጉዳይ በኬንያ ከሚኖሩ የኢትዮጵያ ስደተኞች ከ4ሾህ በላይ ወደ ሀገር ለመመለስ ፍቃደኛ መሆናቸውን አስታወቀ።

የድርጅቱ ኬንያ ቅርንጫፍ ምክትል ቃል አቀባይ ለአሜርካ ድምጽ ከሁለት ሺህ በላይ ስደተኞች ወደ ሀገር የመመለሻ ቅጽ መሙላታቸውን አስታውቋል።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

ኬንያ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ወደ ሀገራቸው ሊመለሱ ነው