በተለያዩ ሀገሮች ለሚገኙ የኢትዮጵያ ዲፕሎማቲክ ሚሲኦኖች ጥሪ ቀረበ

  • መለስካቸው አምሃ

አቶ መለስ አለም

በተለያዩ ሀገሮች የሚገኙ የኢትዮጵያ ዲፕሎማቲክ ሚሲኦኖች ለረዥም ዓመታት ሲያገለግሉ የነበሩት ሰራተኞች እንዲመለሱ መጠራታቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ለቪኦኤ ገለፁ፡፡

በተለያዩ ሀገሮች የሚገኙ የኢትዮጵያ ዲፕሎማቲክ ሚሲኦኖች ለረዥም ዓመታት ሲያገለግሉ የነበሩት ሰራተኞች እንዲመለሱ መጠራታቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ለቪኦኤ ገለፁ፡፡

የተወሰደው ዕርምጃ አንዳንድ ጉድለቶችን የሚያቃና እንደሆነም ይናገራሉ፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

Your browser doesn’t support HTML5

በተለያዩ ሀገሮች ለሚገኙ የኢትዮጵያ ዲፕሎማቲክ ሚሲኦኖች ጥሪ ቀረበ