አቶ መላኩ ፋንታን ጭምሮ፣ በከባድ የሙስና ወንጀል የተከሱ ሰዎች ክስ እንዲቋረጥ ተጠየቀ

  • መለስካቸው አምሃ

አቶ መላኩ ፋንታ

የቀድሞው የገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ መላኩ ፋንታን ጭምሮ፣ በከባድ የሙስና ወንጀል ተከሰው የነበሩ አያሌ ሰዎች ክስ እንዲቋረጥ ጠቅላይ አቃቤ ሕግ መጠየቁ ተሰማ፡፡

የቀድሞው የገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ መላኩ ፋንታን ጭምሮ፣ በከባድ የሙስና ወንጀል ተከሰው የነበሩ አያሌ ሰዎች ክስ እንዲቋረጥ ጠቅላይ አቃቤ ሕግ መጠየቁ ተሰማ፡፡

በሌላ በኩል ደግሞ በሽብር ወንጀል ተከሰው፣ ክሳቸው እንዲቋረጥ የተወሰነላቸው በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎች እንዳልተፈቱ፣ አንዳንዶቹም አድራሻቸው እንደማይታወቅ ምንጮች ገለፁ፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

አቶ መላኩ ፋንታን ጭምሮ፣ በከባድ የሙስና ወንጀል የተከሱ ሰዎች ክስ እንዲቋረጥ ተጠየቀ