የጠ/ሚኒስትር አብይ አሕመድን ትዛዝ ተከትሎ ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ በቂሊንጦ እስር ቤት ቃጠሎ ክስ ከመሰረተባቸው ተጠርጣሪዎች መካከል ዶ/ር ፍቅሩ ማሩ ጨምሮ የሥልሳ ሁለት ተከሳሾችን ክስ አቋረጠ፡፡
አዲስ አበባ —
የጠ/ሚኒስትር አብይ አሕመድን ትዛዝ ተከትሎ ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ በቂሊንጦ እስር ቤት ቃጠሎ ክስ ከመሰረተባቸው ተጠርጣሪዎች መካከል ዶ/ር ፍቅሩ ማሩ ጨምሮ የሥልሳ ሁለት ተከሳሾችን ክስ አቋረጠ፡፡ የተጠርጣሪዎች ክስ የተቋረጠ ቢሆንም መቼ እንደሚፈቱ የታወቀ ነገር የለም፡፡
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
በቂሊንጦ እስር ቤት ቃጠሎ ክስ የተመሰረተባቸው ተጠርጣሪዎች ክስ ተቋረጠ