አዲስ አበባ —
ተፎካካሪ ፓርቲዎችና የሲቪክ ማኅበራት ተወካዮች ቀጣዩን ሃገርቀፍ ምርጭ በሚካሄድበት ህጋዊ ማዕቀፍ ላይ በጠ/ሚ ጽ/ቤት ውይይት አካሂደዋል። ውይይቱ በአብዛኛው አውንታዊ ውጤት ያስገኘ እንዲሆን ፓርቲዎች የገለጽ ቢሆንም ይበልጥ አካታች መሆን አለበት የሚል አስተያየት ያላቸው አልጠፉም።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5