ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች የአሰራር ሰነድ ተፈራረሙ

  • መለስካቸው አምሃ

የምርጫ ቦርድ

በኢትዮጵያ የሚገኙ ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች ዛሬ የተፈራረሙት የአሰራር ቃል ኪዳን ሰነድ፣ በአይነቱ ልዩ እንደሆነ ተነገረ፡፡

መላ የኢህአዴግ አባላትና የመንግሥት ሰራተኞች የፓርቲዎችን እንቅስቃሴ እንዳያደናቅፉ ጠ/ሚኒስትሩ አስጠነቀቁ፡፡

የተፈረመው የቃል ኪዳን ሰነድ ተግባራዊ ከሆነ፣ አሁን በሀገሪቱ የሚታየውን የሰላም እጦት በእጅጉ ሊያሻሽለው እንደሚችልም የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ ሰብባሲ ተናገሩ፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች የአሰራር ሰነድ ተፈራረሙ