አዲስ አበባ —
ኢትዮጵያ አሁን ገብታለች ካለው የፖለቲ አጣብቂኝ ውስጥ እንድትወጣ የሁሉም የፖለቲካ ኃይሎች ተሳትፎ ወሳኝ ነው ሲል የኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት አሳሰበ።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
የኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት መግለጫ