ኢሕአዴግና አስራ ስድሥት ተቃዋሚ ፓርቲዎች ዋናውን ድርድር ለመጀመር ወሰኑ

  • እስክንድር ፍሬው

ኢሕአዴግና ሃያ አንድ ሀገር አቀፍ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ቅድመ ድርድር

በሣምንቱ መጨረሻ በአዲስ አበባ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አዳራሽ የሚያደርጉትን ውይይት ያጠናቀቁት ገዢው ኢሕአዴግና አስራ ስድሥት ተቃዋሚ ፓርቲዎች ዋናውን ድርድር ለመጀመር ወስነዋል።

በሣምንቱ መጨረሻ በአዲስ አበባ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አዳራሽ የሚያደርጉትን ውይይት ያጠናቀቁት ገዢው ኢሕአዴግና አስራ ስድሥት ተቃዋሚ ፓርቲዎች ዋናውን ድርድር ለመጀመር ወስነዋል።

የፀረ ሽብር ሕጉን ጨምሮ በተቃዋሚዎች በቀረቡ ልዩ ልዩ አዋጆች ላይ ለመደራደር የተስማማው ኢሕአዴግ የፖለቲካና የሕሊና እሥረኞች በሚል ርዕስ የቀረበውን የመነጋገሪያ አጀንዳ ግን እንደማይቀበለው አስታውቋል።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

Your browser doesn’t support HTML5

ኢሕአዴግና አስራ ስድሥት ተቃዋሚ ፓርቲዎች ዋናውን ድርድር ለመጀመር ወሰኑ