አባ ማትያስ ወደ ግብፅ ሊሄዱ ነው

  • እስክንድር ፍሬው

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማቲያስ፤ ፓትረያርክ፣ ርዕሰ-ሊቃነ-ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ፣ ወሊቀ-ጳጳስ ዘአኵስም፣ ወእጨጌ ዘመንበረ-ተክለኃይማኖት


Your browser doesn’t support HTML5

አባ ማትያስ ወደ ግብፅ ሊሄዱ ነው


ከአንድ ሣምንት በኋላ ወደግብፅ የሚያደርጉት ጉዞ በህዳሴ ግድብ ላይ ከተፈጠረው ልዩነት ጋር የተያያዘ ያለመሆኑን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋኅዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትረያርክ አቡነ ማትያስ አስታወቁ።

ግድቡን አስመልክቶ በኢትዮጵያ ያለው አስተሳሰብ ግልፅ እና አብረን እንጠቀም መሆኑን የተናገሩት አባ ማትያስ ርዕሱ ከተነሳ ምላሽ እንደሚሰጡ ከአሜሪካ ድምፅ ራዲዮ ጋር ባካሄዱት ቃለ ምልልስ አስታውቀዋል።

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡